የቋሚ ኮሚቴ አባላት ውይይት አካሄዱ

ኀዳር 17, 2016 ዓ.ም ( ኢምባኮ) በኢ.ፌ.ዴ.ሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ በኮርፖሬሽኑ የ2016 ሩብ በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም ዙሪያ ከማኔጅመንት አባላት ጋር ኀዳር 17 ቀን 2016 ዓ.ም. በሂልተን ሆቴል ውይይት አካሂዷል በውይይቱ መክፈቻ ወቅት የኮርፖሬሽኑ ም/ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢ/ር ጌቱ ግዛው እንደገለጹት የቋሚ ኮሚቴ አባላቱ የተቋሙን አፈጻጸም ትኩረት ሰጥቶ […]
የኮንስትራክሽን ፕሮጀክት አስተዳደር ስልጠና ተሰጠ
የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ባቡር አካዳሚ ዘርፍ ከኮንስትራክሽን ማኔጅመንት ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር የኮንስትራክሽን ፕሮጀክት አስተዳደር ስልጠና በግዮን ሆቴል እየተሰጠ ይገኛል፡፡ የስልጠናው ዓላማ ኮርፖሬሽኑ በአሁኑ ወቅት የስትራቴጂ ለውጥ አድርጎ እየጀመራቸው ያሉ ፕሮጀክቶች እና የቢዝነስ ዩኒት ስራዎች ላይ አቅም በማሳደግ በቀጣይ ለሚሰራቸው ፕሮጀክቶች ተወዳዳሪ በመሆን አዲስ እይታ መፍጠር የሚያስችል ግንዘቤ ለማሳደግ መሆኑን የኮርፖሬሽኑ የባቡር አካዳሚ ዘርፍ ትምህርትና […]
የ2016 በጀት የመጀመሪያ ሩብ አመት የስራ አፈፃፀም ሪፖርት

ጥቅምት 30/2ዐ16 ዓ.ም (ኢምባኮ) የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን በ2016 በጀት የመጀመሪያ ሩብ አመት የስራ አፈፃፀም እና የኢንቨስትመንት ስራዎች ሪፖርት ከገንዘብ ሚኒስቴር እና የመንግስት የልማት ድርጅቶች ይዞታ እና አስተዳደር ከመጡ የስራ ኃላፊዎች ጋር ጥቅምት 29 ቀን 2016 ዓ.ም ውይይት አካሂዷል፡፡ ===========================