የማዕድ ማጋራት ፕሮግራም ተካሄደ

ታኀሣሥ 27 ቀን 2016 ዓ.ም፣ (ኢምባኮ) የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ አስር ለሚገኙ አቅመ ደካማ የማህበረሰብ ክፍሎች የገና በዓልን አስመልክቶ ታህሳስ 27 ቀን 2016 ዓ.ም በወረዳው ቅጥር ግቢ በመገኘት የማዕድ ማጋራት መርሐ ግብር አካሄደ፡፡ ኮርፖሬሽኑ ማህበራዊ ኃላፊነትን ከመወጣት አኳያ በተለያዩ ጊዜያት ድጋፍ ለሚሹ አካላት ድጋፍ በማድረግ የበኩሉን አስተዋፅኦ እያበረከተ የሚገኝ ሲሆን በዚህም […]
የኮርፖሬት ገቨርናንስና ፋይናንስ ሥርዓት ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ

የመንግሥት የልማት ድርጅት ይዞታ አስተዳደር ለኮርፖሬሽኑ የሥራ አመራር ቦርድ አባላትና ለኮርፖሬሽኑ የማኔጅመንት አባላት በኮርፖሬት ገቨርናንስና ፋይናንስ ስርዓት ላይ ያተኮረ ሥልጠና ታኀሣሥ 25 ቀን 2016 ዓ.ም በሒልተን ሆቴል አካሄደ፡፡ በስልጠናው መክፈቻ ወቅት የመንግሥት የልማት ድርቶች ይዞታና አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር አቶ ሀብታሙ ሀ/ሚካኤል እንደገለጹት የልማት ድርጅቶች ውጤታማና ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ዘመናዊ የኮርፖሬት አስተዳደር እና የኮርፖሬት ፋይናንስ ሥርዓት መዘርጋትና […]
በባቡር ዘርፍ ዙሪያ የማሻሻያ ሀሳቦች ላይ ግብአት ለማሰባሰብ ያለመ ጉብኝትና ውይይት ተካሄደ

ታህሳስ 18 ቀን 2016 ዓ.ም (ኢምባኮ ) የገንዘብ ሚኒስቴር የኢኮኖሚ ማሻሻያ እና ፕራይቬታይዜሽን ጽ/ቤት እና የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በኢትዮ-ጅቡቲ የባቡር መስመር ከታህሳስ 16-17/2016 ዓ.ም የመስክ ጉብኝት አደረጉ፡፡ የጉብኝቱ ዓላማ መንግስት ትኩረት ሰጥቶ ማሻሻያ ለማድረግ በእቅድ ከያዛቸው ዘርፎች አንዱ የባቡር ዘርፍ በመሆኑ ድጋፍ ለማድረግ የሚያስፈልጉ የፖሊሲ፣አስተዳደራዊ እና አደረጃጀት ላይ የማሻሻያ ሀሳቦችን ለማቅረብ […]