የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽ ዋና ስራ አስፈፃሚ ኢ/ር ህሊና በላቸው በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር ሬሚ ማርቹክስ ጋር ተወያዩ፡፡

ውይይቱ ሁለቱ ሀገራት አብሮ ለመስራት ያላቸውን ፍላጎት መሠረት ያደረገ ሲሆን የፈረንሳይ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ በባቡር መሠረተ ልማት፤በባቡር ትራንስፖርት እንዲሁም በሎጂስቲክስ እና መልቲ ሞዳል ስራዎች ላይ መሰማራት በሚችሉበት ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ በመልቲ ሞዳል ስራዎች ላይ የተሰማሩ የፈረንሳይ ተቋማት በኢትዮጵያ ሊሳተፉ በሚችሉበት ሁኔታ፤በሀገራችን በቀጣይ ሊገነቡ በእቅድ በተያዙ የባቡር መሠረተ ልማቶች መንግስት ባስቀመጣቸው አማራጮች ላይ፤በተለያዩ የፋይናንስ አማራጮች ከተለያዩ የኢትዮጵያ […]