የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን የሥልጠና ፈቃድ አገኘ

ግንቦት 12/2017 (ኢምባኮ) የኢትዮዽያ ምድር ባቡር ኮርፓሬሽን – የባቡር ኢንስቲትዩት የስልጠና ፈቃድ ለማግኘት ከስራና ክህሎት ሚኒስቴር ፣ ከ FDRE Technical and Vocational Training Institute (FTVTI), ከ Zhengzhou Railway Vocational & Technical College ከአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት እና ከሌሎችም መሰል ተቋማት ጋር በትብብር ለበርካታ ወራት ከፍተኛ ዝግጅት ሲያደርግ ቆይቶ የመመዘኛ መስፈርቶችን በሟሟላት ከኢ.ፌ.ዴ.ሪ ትምህርት እና […]