የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን የመልቲ ሞዳል ትራንስፖርት ኦኘሬተርነት ፈቃድ አገኘ

መጋቢት 5/2017 (ኢምባኮ) የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለስልጣን ለኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ኢትዮ ሬይል ሎጀስቲክስ ኃ/የተ/ የግል ማኀበር በሚል ስያሜ መጋቢት 5 ቀን 2017 ዓ.ም በተከናወነው ሥነ ሥርዓት ላይ የመልቲ ሞዳል ትራንስፖርት ኦኘሬተርነት አከናዋኝ ፈቃድ ሰጠ፡፡ በሥነ ሥርዓቱ ላይ የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጂነር ህሊና በላቸው ተገኝተው ፈቃዱን ተቀብለዋል፡፡ በፈቃድ ርክክብ ወቅት የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ […]
ለኮርፖሬሽኑ የስራ መሪዎች የተዘጋጀው ሥልጠና ተጠናቀቀ

የካቲት 30/2017 ዓ.ም (ኢምባኮ) የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን የስራ መሪዎች በባቡር ኢንስቲትዩት አዘጋጅነት በአፍሪካ የአመራር ልህቀት አካዳሚ Building Financial and Operational Resilience in Leadership, Effective Communication and Stakeholder Engagement እና Strategic Leadership and Management Innovation, Critical Thinking, and Decision-Making በሚሉ ርዕሶች ላይ ያተኮረ ስልጠና ተካሂዷል፡፡ ስልጠናው በኮርፖሬሽኑ ያለውን የስልጠና ፍላጎት ታሳቢ በማድረግ በአሁኑ ወቅት ኮርፖሬሽኑ […]
የሁለትዮሽ የመግባቢያ የፊርማ ስነ-ስርዓት ተካሄደ

የሁለትዮሽ የመግባቢያ የፊርማ ስነ-ስርዓት ተካሄደ ************ የካቲት 25 ቀን 2017 (ኢምባኮ) በኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን እና በKorea Railroad Corporation (KORAIL) መካከል በባቡር ኢንዱስትሪ ዘርፍ አብሮ በትብብር ለመሰራት የሚያስችል የሁለትዮሽ የመግባቢያ የፊርማ ስምምነት ሥነ-ስርዓት የካቲት 25 ቀን 2017 ዓ.ም በሂልተን ሆቴል ተካሄደ፡፡ የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ህሊና በላቸው (ኢ/ር) በወቅቱ እንደተናገሩት የባቡር መሠረተ […]
በBIM ዙሪያ ውይይት ተካሄደ

BIM (Building Information Modeling) ሶፍትዌርን ኮርፓሬሽኑ እያካሄደ ካለው ዘርፈ ብዙ የመሰረተልማት ግንባታ አንጻር ጥቅም ላይ ማዋል በሚቻለበት መንገድ ላይ ከሀገር ውጪ በዘርፉ ላይ ከፍተኛ ልምድ ካላቸው ባለሙያዎች እና ከኮርፓሬሽኑ የሥራ ኃላፊዎች ጋር በትምህርትና ስልጠና አስተባባሪነት በበይነ መረብ የግማሽቀን ስልጠና እና ውይይት የተካሄደ ሲሆን በቀጣይ አብሮ ለመስራትና ቀጣይነት ያለው ወርክሾፕ ለማድረግ ከስምምነት ላይ ተደርሷል። በBIM ዙሪያ […]
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ የኮርፖሬሽኑን የስድስት ወር አፈጻጸም ግምገማ አካሄደ

የካቲት 14/2017 ዓ.ም (ኢምባኮ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ከፍተኛ አመራሮች የኮርፖሬሽኑን የ2017 በጀት ዓመት የስድስት ወራት የእቅድ አፈጻጸም የካቲት 14/ 2017 ዓ.ም በኮርፖሬሽኑ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ተገኝተው ግምገማ አካሂደዋል፡፡ ግምገማው የተከናወኑ ስራዎች፣ የቀጣይ ወራት የትኩረት አቅጣጫ እና ያጋጠሙ ተግዳሮቶች ላይ ላይ ትኩረት ያደረገ ነው፡፡ በስድስት ወር የአፈጻጸም ግምገማ ወቅት የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ የሥራ ኃላፊዎችና የኮርፖሬሽኑ ማኔጅመንት ተገኝተዋል፡፡ […]
ስምንት የመንግሥት የልማት ድርጅቶች የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግን በይፋ ተቀላቀሉ

ይፋዊ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን በመቀላቀል ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ያግኙ ፤ ፌስቡክ፡ https://www.facebook.com/…/Ethiopian-Railways…/ ቴሌግራም: https://t.me/EthiopianRailwaysCorporati ድረ ገፃችንንም ይጎብኙ: www.erc.gov.et
በኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን እና በጣሊያን COIPA Capital OÜ መካከል የመግባቢያ ስምምነት ተፈረመ

ታኀሣሥ 3/2017 ዓ.ም በኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን እና በጣሊያን COIPA ካፒታል መካከል የመሠረተ ልማት ኘሮጀክቶች እድገትና ትስስር ለማጠናከር እንዲረዳ በጋራ ለመሥራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱን የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን የቢዝነስ ዴቨሎኘመንት ስትራተጂ ዘርፍ ም/ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጌቱ ግዛው (ኢ/ር) እና የCOIPA ካፒታል ዋና ስራ አስፈፃሚ Vito Favorito Sciammarella (ዶ/ር) ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱ የባቡር መስመርና […]
የአዋሽ–ወልዲያ–ሃራ ገበያ የባቡር መስመር በሚያልፍባቸው የአፋር ክልል አካባቢዎች ላይ ከኮርፖሬሽኑ ጋር በቅንጅት እንደሚሠራ ተገለጸ

ኀዳር 24/2017 ዓ.ም (ኢምባኮ) የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር ክቡር ሀጂ አወል አርባ፣የኮርፖሬሽኑ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ህሊና በላቸው (ኢ/ር)፣ የሥራ አመራር ቦርድ አባል ክቡር አምባሳደር ደግፌ ቡላ ፣ የኢትዮ ጅቡቲ ባቡር አክሲዮን ማኀበር ዋና ስራ አስፈጻሚ ታከለ ኡማ (ኢ/ር) እና የኮርፖሬሽኑ የማኔጅመንት አባላት በተገኙበት እየተገነባ ያለው የአዋሽ ነዳጅ ዴፖ ኘሮጀክት ጉብኝት ተካሂዷል፡፡ በጉብኝቱ ወቅት ኘሮጀክቱ በተሽከርካሪ […]
በAfrica Union አዳራሽ እየተካሄደ ያለው ስምንተኛው የአፍሪካ የመሠረተ ልማት ማስፋፊያ ኘሮግራም (PIDA WEEK) የፓናል ውይይት (በፎቶ)

ይፋዊ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን በመቀላቀል ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ያግኙ ፤ ፌስቡክ፡ https://www.facebook.com/…/Ethiopian-Railways…/ ቴሌግራም: https://t.me/EthiopianRailwaysCorporati ድረ ገፃችንንም ይጎብኙ: www.erc.gov.et
በ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ የሁለት ልማት ድርጅቶች አፈጻጸም ግምገማ ተካሔደ

በህዳር 13 ቀን 2017 ዓ.ም የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይልን እና የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽንን የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ገመገመ፡፡ በግምገማው በቅድሚያ የታየው የትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ሲሆን፣የኤሌክትሪክ አቅርቦት ማደጉ፣ የውጭ ሀገር ሽያጭ ማደጉን እና የ2016 በጀት ዓመት ሂሳብ ተዘግቶ ለኦዲት መቅረቡ በዋናነት ከተነሱ ስኬቶች መካከል የሚጠቀሱ ናቸው፡፡በሩብ ዓመቱ […]