በሮቤ-ጋሴራ-ጊኒር ነባር የጠጠር መንገድ ጥገና ፕሮጀክት ስራ አፈጻጸም ዙሪያ ምልከታ ተካሄደ

ነሐሴ10፣ 2016 (ኢምባኮ) የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን በመንገድ በህንጻ፣በድልድይና በሃይዌይ ግንባታ እንዲሁም በዲዛይንና በማማከር ሥራዎችን ለመሥራት ከኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን የደረጃ አንድ ጠቅላላ ስራ ተቋራጭና የአማካሪነት ፈቃድ መውሰዱ ይታወሳል፡፡ ኮርፖሬሽኑ የሮቤ – ጋሴራ – ጊኒር ነባር የጠጠር መንገድ ጥገና ፕሮጀክት ለመስራት ከኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን የ249 ሚሊየን ብር ውል ተፈራርሞ ሥራውን ጀምሯል፡፡ ኮርፖሬሽኑ በራስ ኃይል ገቢ ለማመንጨት […]
ውይይት ተካሄደ

ነሐሴ10፣ 2016 (ኢምባኮ) የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ከቻይና (Zhengzhou vocational and technical college) የባቡር ቴክኒክና ሙያ ኮሊጅ ተወካይ ልዑካን ቡድን ጋር ውይይት አካሄደ፡፡ የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ባቡር ኢንስቲቲዩት ከቻይና Zhengzhou vocational and technical college ጋር ስልጠናዎች ለመስጠት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ነሀሴ 10 ቀን 2016 ዓ.ም በኮርፖሬሽኑ የስብሰባ አዳራሽ የኮሌጁ ተወካይ ልዑካን ቡድን በተገኘበት ውይይት […]
የአዋሽ ነዳጅ ዴፖን ከጅቡቲ ሆራይዘን ተርሚናል የሚያገናኘው የባቡር መስመር ሊጀመር ነው

የአዋሽ ነዳጅ ዴፖን ከጅቡቲው ሆራይዘን ተርሚናል ጋር በባቡር የሚያገናኘው ግንባታ በ2017 ዓ.ም እንደሚጀመር ተገለጸ። የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አሕመድ ሺዴ በጅቡቲ ኢነርጂ ሚኒስትር ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል። የባቡር መስመር ግንባታው ተርሚናሉ ለኢትዮጵያ የሚሰጠውን የነዳጅ መጫን አገልግሎት እንደሚያጠናክር ተገልጿል። አቶ አሕመድ ሺዴ በጅቡቲ የኢነርጂ ሚኒስትር ዮኒስ አሊ ጉዌዲ ከተመራ የልዑካን ቡድን ጋር በአዲስ አበባ ተወያይተዋል። ውይይቱ የጅቡቲው […]
የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ ተካሔደ

የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽንን የ2016 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም እና የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ ነሐሴ 8 ቀን 2016 ዓ.ም በሂልተን ሆቴል መሰብሰቢያ አዳራሽ ገመገመ፡፡ የ2016 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማው የኦፕሬሽን፣ የፋይናንስ፣ የኮርፖሬት ገቨርናንስ፣ የፕሮጀክት እና የሪፎርም ግቦች አፈጻጸም ላይ ያተኮረ ሲሆን ፣ ድርጅቱ የ2017 በጀት ዓመት ዕቅዱ ከ2013 ዓ.ም […]
የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር እና ተጠሪ ተቋማቱ ለጎፋ ዞን አደጋ ተጎጂዎች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 24/2016(ኢዜአ)፦ የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር እና ተጠሪ ተቋማቱ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ በመሬት መንሸራተት አደጋ ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች ድጋፍ አደረጉ። የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም(ዶ/ር)፤ በተቋማቱ በድምሩ የተደረገውን የ10 ነጥብ 7 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ተረክበዋል። በደረሰው አደጋ ተጎጂዎችን ለመደገፍና በዘላቂነት ለማቋቋም የተቀናጁ ተግባራት […]
በመንግስት እና የግል አጋርነት የልማት ፕሮጀክት ጥናት እና ትግበራ ላይ ስልጠና ተካሄደ

( ኢምባኮ፡ ሐምሌ 19 ቀን 2016 ዓ.ም) በኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን የሥራ ኃላፊዎች በመንግስት እና የግል አጋርነት የልማት ፕሮጀክት ጥናት እና ትግበራ ላይ በኬንያ ናይሮቢ እ.ኤ.አ ከሐምሌ15-20/2024 ዓ.ም ስልጠና ላይ ተሳታፊ ሆነዋል፡፡ ስልጠናው ሁሉም ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎት የሚሰጡ ተቋማትን በመንግስት ብቻ መስራት መንግስት ላይ የፋይናንስ ጫናዎችን ስለሚፈጥር በመንግስት በተመረጡ ዘርፎች ላይ Public Private Partnership […]
ኮርፖሬሽኑ የአቅም ግንባታ ስልጠና ውል ተፈራረመ

የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ወደፊት ለመሥራት ላቀዳቸው የመልቲ ሞዳል ትራንስፖርት ዘርፍ አገልግሎቶች ሥራ የሚያግዝ ከኢትዮጵያ ጭነት አስተላላፊዎች እና የመርከብ ወኪሎች ማህበር Ethiopian Freight Forwarders and Shipping Agents Association (EFFSAA) ጋር የሥልጠና ውል ስምምነት ተፈራረመ። ስምምነቱን የተፈራረሙት የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን የቢዝነስ ዴቨሎኘመንትና ስትራተጂ ዘርፍ ም/ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጌቱ ግዛው (ኢ/ር) እና የኢትዮጵያ ጭነት አስተላላፊዎች እና […]
በኮርፖሬሽኑ በኤም.አይ.ኤስ ሲስተም የሽያጭ ሞጁል ጥናት ተጠናቆ ትግበራ ተጀመረ

ተቋሙ የሚያከናውናቸውን የተለያዩ የገቢ ማስገኛ ስራዎች በዘመናዊ አሰራር እንዲታገዙ ለማድረግ የገቢ እና ወጪ ሥራዎችን በዘመናዊ መልኩ ለመቆጣጠር የሚያስችል፤ጊዜ ቆጣቢ እና የወረቀት ስራዎችን የሚያስቀር የኤም.አይ.ኤስ ሲስተም የሽያጭ ሞጁል የአሠራር ሥርዓት ከስራው ጋር ቀጥታ ግንኙነት ያላቸው ባለሙያዎችን በማሠልጠን ወደ ሥራ የተገባ መሆኑን አቶ ዮሀንስ ተስፋዬ የኮርፖሬሽኑ የኢንፎርሜሽን ኮሙዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ መምሪያ ኃላፊ ገልፀዋል፡፡ ይህ ስራ በዋናነት የሚከናወነው በቢዝነስ […]
የማዕድ ማጋራት ፕሮግራም ተካሄደ

ታኀሣሥ 27 ቀን 2016 ዓ.ም፣ (ኢምባኮ) የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ አስር ለሚገኙ አቅመ ደካማ የማህበረሰብ ክፍሎች የገና በዓልን አስመልክቶ ታህሳስ 27 ቀን 2016 ዓ.ም በወረዳው ቅጥር ግቢ በመገኘት የማዕድ ማጋራት መርሐ ግብር አካሄደ፡፡ ኮርፖሬሽኑ ማህበራዊ ኃላፊነትን ከመወጣት አኳያ በተለያዩ ጊዜያት ድጋፍ ለሚሹ አካላት ድጋፍ በማድረግ የበኩሉን አስተዋፅኦ እያበረከተ የሚገኝ ሲሆን በዚህም […]
የኮርፖሬት ገቨርናንስና ፋይናንስ ሥርዓት ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ

የመንግሥት የልማት ድርጅት ይዞታ አስተዳደር ለኮርፖሬሽኑ የሥራ አመራር ቦርድ አባላትና ለኮርፖሬሽኑ የማኔጅመንት አባላት በኮርፖሬት ገቨርናንስና ፋይናንስ ስርዓት ላይ ያተኮረ ሥልጠና ታኀሣሥ 25 ቀን 2016 ዓ.ም በሒልተን ሆቴል አካሄደ፡፡ በስልጠናው መክፈቻ ወቅት የመንግሥት የልማት ድርቶች ይዞታና አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር አቶ ሀብታሙ ሀ/ሚካኤል እንደገለጹት የልማት ድርጅቶች ውጤታማና ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ዘመናዊ የኮርፖሬት አስተዳደር እና የኮርፖሬት ፋይናንስ ሥርዓት መዘርጋትና […]