Ethiopian Railways Corporation

በኮርፖሬሽኑ ቀጣይ የስራ አቅጣጫ ላይ ውይይት ተካሄደ

ህዳር 27/2016ዓ.ም ኢምባኮ የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን የስራ ኃላፊዎችና አጠቃላይ ሰራተኞች በኮርፖሬሽኑ ቀጣይ የስራ አቅጣጫ ላይ ህዳር 27/2016 ዓ.ም በኮርፖሬሽኑ የስብሰባ አዳራሽ ውይይት አካሄዱ፡፡ በመድረኩ ላይ ተገኝተው ገለፃ ያደረጉት የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚ ህሊና በላቸው (ኢ/ር) ኮርፖሬሽኑ በለውጥ ሂደት ላይ በመሆኑ ሰራተኛው ለሚፈለግበት ለውጥ በመዘጋጀት እራሱን የለውጡ አካል አድርጎ በመስራት ተቋሙ ውጤታማ ሆኖ እንዲቀጥል በመተጋገዝ […]

የቋሚ ንብረት ምዝገባና የሰው ሃብት ዘመናዊ የመረጃ አያያዝ ተግባራዊ ሆነ

ኢምባኮ ህዳር 26/2016 ዓ.ም የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ተግባራዊ እያደረገ ባለው የManagement Information System (MIS) ፕሮጀክት ካሉት ሰነዶች/Modules/መካከል የቋሚ ንብረት ምዝገባ እና የሰው ሃብት ዘመናዊ የመረጃ አያያዝ ስርዓት ህዳር 26 ቀን 2016 ዓ.ም ስራ አስጀመረ፡፡ በኮርፖሬሽኑ የኢንፎርሜሽን ኮሙዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ እና ሰነድ መምሪያ ኃላፊ አቶ ዮሃንስ ተስፋዬ እንደገለፁት በኮርፖሬሽኑ ያሉ ንብረቶችን በዘመናዊ ቴክኖሎጂ አደራጅቶ ለማስቀመጥ ምን […]

በዲዛይን ጥናት ላይ ውይይት ተካሄደ

ኢምባኮ ህዳር 25/03/2016 ዓ.ም የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን በዋና መስሪያ ቤቱ ለሚያስገነባው ሁለገብ ማዕከል ህንፃ እየተጠና ባለው ዲዛይን ላይ ከኮርፖሬሽኑ የስራ ኃላፊዎችና የጥናት ቡድን ጋር ህዳር 25 ቀን 2016 ዓም በኮርሬሽኑ የስብሰባ አዳራሽ ውይይት አካሄደ፡፡ ጥናቱ የተዘጋጀው China Rail Transit Engineering Consultancy (CRTEC) በተባለ አማካሪ ድርጅት የተዘጋጀ ሲሆን የዲዛይን፣ የቴክኒክ እና የፋይናንስ ፍላጎት በዝርዝር ቀርቧል፡፡ […]

የኢምባኮ የሥራ አመራር ቦርድ 93ኛ መደበኛ ስብሰባ ተካሄደ

ኀዳር 22 ቀን 2016 ዓ.ም (ኢምባኮ) የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፓሬሽን የሥራ አመራር ቦርድ 93ኛ መደበኛ ስብሰባ ኀዳር 22 ቀን 2016 ዓ.ም በትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ዋና መሥሪያ ቤት የመሰብሰቢያ አዳራሽ ተካሄደ ፡፡ በዛሬው ዕለት የሥራ አመራር ቦርዱ በተለያዩ አጀንዳዎች ዙሪያ ውይይት ካካሄደ በኋላ የኮርፖሬሽኑን ስራ ወደፊት የሚያስኬዱ ስትራተጂካዊ እና ወሳኝ ሚና ያላቸውን ውሳኔዎችን አሳልፏል። ኮርፖሬሽኑ በራስ ሀይል […]